በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የተፈፀመውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሰሞኑን በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ነው ያለውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ፡፡

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሰሞኑን በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ ነው ያለውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ፡፡ መንግሥት ወንጀለኞችን በአስቸኳይ ለሕግ እንዲያቀርባቸውም ጠየቀ፡፡

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራሲያዊ ፓርቲም ተመሳሳይ መግለጫ አውጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

መድረክ በአዲስ አበባና በዙሪያዋ የተፈፀመውን ግድያና ማፈናቀል አወገዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG