በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው እልቂት ኃላፊነቱ የመንግስት ነው አለ


ፎቶ ፋይል፡ የመድረክ አመራሮች መግለጫ ሲሰጡ
ፎቶ ፋይል፡ የመድረክ አመራሮች መግለጫ ሲሰጡ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራስያዊ አንድነት መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው ሕዝብ እልቂት ኃላፊነቱ የኢሕአዴግ መንግስት ነው አለ።

ገለልተኛ ዓለማአቀፍ አጣሪ አካል እንዲቋቋም ጠይቋል። የአደጋው መድረስ ምክንያት በሆኑት ባለሥልጣናትና የደህንነት አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ በአስችኳይ እንዲወስድ፣ ጉዳቱ ልደረሰባቸው ቤተሰቦችም ካሣና መቋቋሚያ እንዲከፍል ጠይቋል።

ኢሕአዴግ የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦችን እርስ በርስ ለማጋጨት እያደረገ ነው ያለው ሙከራም በህዝብ የተባበረ ትግል ይከሽፋል ብሏል።

በመግለጫው በተነሱ ጉዳዮች ከመንግስት ምላሽ ለማግኝት ያደረገነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

መለስካቸው አምሃ ዝርዝሩን ይዟል።

መድረክ በእሬቻ በዓል ላይ ለደረሰው እልቂት ኃላፊነቱ የመንግስት ነው አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:57 0:00

XS
SM
MD
LG