በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ ለሥርነቀል የፖለቲካ ለውጥ ጥሪ አሰማ

መድረክ
መድረክ

መድረክ በኢትዮጵያ ላይ አንዣቧል ካለው አደጋ እና ጥፋት ሊታደጋት የሚችለውና ብቸኛው አማራጭም ሥር ነቀል የፖለቲካ ለውጥ ነው ሲል አሳሰበ፡፡

መድረክ በኢትዮጵያ ላይ አንዣቧል ካለው አደጋ እና ጥፋት ሊታደጋት የሚችለውና ብቸኛው አማራጭም ሥር ነቀል የፖለቲካ ለውጥ ነው ሲል አሳሰበ፡፡ ይህ ሊመጣ የሚችለውም ገዥው ፓርቲ ከሌሎች በሀገሪቱ ጉዳይ ያገባኛል ከሚሉ የፖለቲካ ኃይሎች ጋራ በመምከርም እንደሆነም አመልክቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG