No media source currently available
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ስም ከጥቂት ቀናት በፊት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት ተላከ የተባለው ሰነድ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲን እንደማይመለከተው የፓርቲው ሊቀ መንበር ለቪኦኤ አስታወቁ።