‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ
"እኔም!" በሚል የሚጠራውን የምዕራቡ ዓለም የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ ሂደት በምሳሌነት የወሰዱ ወጣቶች ፣ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሱ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያጋልጥ “Me too Ethiopia” የተሰኘ የበይነ መረብ መርሃ-ግብር ጀምረዋል፡፡ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በርከት ያሉ በሴቶች እና ወንድ ሕጻናት ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ታሪኮች እንደተጋሩበት ከመስራቾች መካከል አንዷ የሆነችው ትዕምርት ሽመልስ ትናገራለች። ሀብታሙ ስዩም አነጋግሯታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በሰሜን ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች አራት ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ