‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ
"እኔም!" በሚል የሚጠራውን የምዕራቡ ዓለም የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ ሂደት በምሳሌነት የወሰዱ ወጣቶች ፣ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሱ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያጋልጥ “Me too Ethiopia” የተሰኘ የበይነ መረብ መርሃ-ግብር ጀምረዋል፡፡ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በርከት ያሉ በሴቶች እና ወንድ ሕጻናት ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ታሪኮች እንደተጋሩበት ከመስራቾች መካከል አንዷ የሆነችው ትዕምርት ሽመልስ ትናገራለች። ሀብታሙ ስዩም አነጋግሯታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 08, 2023
ሰው ሠራሽ አእምሮ በመዝናኛው ኢንዱስትሪ
-
ጁን 08, 2023
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የእምነት ተቋማትን በራሱ ላለማፍረስ ተስማማ
-
ጁን 08, 2023
ሱዳናውያን ስደተኞች በሺሕዎች ወደ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ እየጎረፉ ናቸው
-
ጁን 08, 2023
ትውልደ ናይጄሪያ አሜሪካዊው የኮሎራዶ ስፕሪንግስ ከተማ ከንቲባ
-
ጁን 08, 2023
የእስያ አሜሪካውያንና የፓሲፊክ ደሴቶች ማኅበረሰቦች ቅርስ ክብረ በዓል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ