በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ


‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:03 0:00

"እኔም!" በሚል የሚጠራውን የምዕራቡ ዓለም የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ ሂደት በምሳሌነት የወሰዱ ወጣቶች ፣ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሱ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያጋልጥ “Me too Ethiopia” የተሰኘ የበይነ መረብ መርሃ-ግብር ጀምረዋል፡፡ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በርከት ያሉ በሴቶች እና ወንድ ሕጻናት ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ታሪኮች እንደተጋሩበት ከመስራቾች መካከል አንዷ የሆነችው ትዕምርት ሽመልስ ትናገራለች። ሀብታሙ ስዩም አነጋግሯታል።

XS
SM
MD
LG