‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ
"እኔም!" በሚል የሚጠራውን የምዕራቡ ዓለም የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ ሂደት በምሳሌነት የወሰዱ ወጣቶች ፣ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሱ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያጋልጥ “Me too Ethiopia” የተሰኘ የበይነ መረብ መርሃ-ግብር ጀምረዋል፡፡ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በርከት ያሉ በሴቶች እና ወንድ ሕጻናት ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ታሪኮች እንደተጋሩበት ከመስራቾች መካከል አንዷ የሆነችው ትዕምርት ሽመልስ ትናገራለች። ሀብታሙ ስዩም አነጋግሯታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጀርመን ሊዮፐርዶቿን እየላከች ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለሰሞኑ የአማራ ክልል ዞኖች ሁከት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ