‹‹በቅርብ ዘመዶች የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል›› የመብት ተሟጋች ትዕምርት ሽመልስ
"እኔም!" በሚል የሚጠራውን የምዕራቡ ዓለም የጸረ-ጾታ ጥቃት ዘመቻ ሂደት በምሳሌነት የወሰዱ ወጣቶች ፣ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላይ የሚደርሱ ወሲባዊ ጥቃቶችን የሚያጋልጥ “Me too Ethiopia” የተሰኘ የበይነ መረብ መርሃ-ግብር ጀምረዋል፡፡ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በርከት ያሉ በሴቶች እና ወንድ ሕጻናት ላይ የደረሱ ጥቃቶችን የሚያጋልጡ ታሪኮች እንደተጋሩበት ከመስራቾች መካከል አንዷ የሆነችው ትዕምርት ሽመልስ ትናገራለች። ሀብታሙ ስዩም አነጋግሯታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ