ዋሽንግተን —
ማሪቱ የምትኖረው ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ነው። በሜሪላንድ ግዛት ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማም በአንድ የምሽት ክለብ ውስጥ የሙዚቃ ሥራዎቿን ታቀርባለች።
የሙዚቃ ባለሞያ እና መምሕሩን ሰርፀፍሬ ስብሃትና ድምፃዊት ማሪቱ ለገሰን የአሜሪካ ድምፅ አነጋግሯቸዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።