በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ለሕይወታችን እንሰለፍ” ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ከልጆቹ ጋር የወጣ ትውልደ ኢትዮጵያ


“ለሕይወታችን እንሰለፍ” ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ከልጆቹ ጋር የወጣ ትውልደ ኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:35 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ዋሺንግተን ዲሲና ሃምሳውም ግዛቶች በመቶዎች ሺሆች የሚቆጠሩ ሰልፈኞችን ዛሬ አስተናግደዋል። የሰልፉ መሪ ርዕስ “ለሕይወታችን እንሰለፍ” የሚል ሲሆን የጦር መሣሪያዎችን በመያዝ አሠራር ላይ የጠበቀ ቁጥጥር እንዲደረግ የሚጠይቁ ሰልፈኞች ናቸው በየአደባባዩ የወጡት።

XS
SM
MD
LG