በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በ2008 ዓ.ም. የማንዴላ -ዋሽንግተን ወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም ተሳታፊዎች ከሆኑት ኢትዮጵያዊው አንተነህ አሰፋ ጋር የተደረገ ቆይታ


አንተነህ አሰፋ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ በህብረተሰብና ጤና ጥበቃ ትምሕርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ነው። አንተነህ በዩኒቨርሲቲው መምሕር ሆነ ይሠራል በተጨማሪም በቅድመ ምረቃ እና ድሕረ ምረቃ የተማሪዎች ጥናታዊ ሥራዎች ይከታተላል። ጥናቶቹ በብዛት በህፃናት እና እኖቶች ጤና ላይ ያተኩራሉ።

XS
SM
MD
LG