በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማንዴላና ኢትዮጵያ - በፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ ገለፃ


ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ /ፎቶ ፋይል/
ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ /ፎቶ ፋይል/

ፕፎፌሰር ማሞ ሙጬ ስለ ኔልሰን ማንዴላና ስለኢትዮጵያ ግንኙነት የሚያውቁትን ለቪኦኤ አጫውተዋል፡፡




ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

please wait

No media source currently available

0:00 0:29:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፕፎፌሰር ማሞ ሙጬ ስለ ኔልሰን ማንዴላና ስለኢትዮጵያ ግንኙነት የሚያውቁትን ለቪኦኤ አጫውተዋል፡፡

ፕሮፌሰር ማሞ በአውሮፓ የእንግሊዙን የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጁ አመራርና ልማት ማዕከል ጨምሮ በተለየዩ ዩኒቨርሲቲዎች በአፍሪካም ምዕራብ አፍሪካን ጨምሮ የብዙ ሃገሮች ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሠሩትና እየሠሩ ያሉ ምሁር ናቸው፡፡

በኢትዮጵያም በቅርቡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተባባሪ ፕሮፌሰርነት ለአንድ ወር ያህል አገልግለው ወደ ደቡብ አፍሪካ ተመልሰዋል፡፡

ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ /ፎቶ ፋይል/
ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ /ፎቶ ፋይል/
ደቡብ አፍሪካ ውስጥም በሃገሪቱ መንግሥት በሚደገፈው የፕሪቶሪያው ትሽዋኔ ዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት ላይ እየሠሩ ናቸው፡፡

“ማንዴላ ኢትዮጵያዊነትም፣ ደቡብ አፍሪካዊነትም የሚሰማቸው ሰው ነበሩ” ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG