በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማሊ ውስጥ ተፈፅሟል የተባለው ጭፍጨፋ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተጠየቀ


ማሊ ውስጥ ተፈፅሟል የተባለው ጭፍጨፋ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:53 0:00

ማሊ ውስጥ በመንግሥቱ ወታደሮች እና በተጠርጣሪ የሩሲያ ቅጥር ወታደሮች እጅ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰዎች ተፈጽሟል በተባለ ግድያ ዙሪያ በነጻ አካል ምርመራ እንዲከፈት ተጠየቀ። ጥያቄውን ያቀረቡት ሂዩማን ራይትስ ዎች እና የማሊ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ናቸው። ሙራ በምትባለው መንደር ግድያ መፈፀሙን የሚያትቱ ሪፖርቶች መውጣታቸውን ተከትሎ የፀጥታ ኃይሎች 203 “ሽብርተኞች” ብለው የጠሯቸውን ሰዎች መግደላቸውን የማሊ ወታደራዊው መንግሥት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG