No media source currently available
“በሰላምም ይሁን በአመፅ - ነፃነት በአስፈላጊው መንገድ ሁሉ!” ይል ነበር ማልኮም ኤክስ በየንግግሩ አዝማች፤ እንደልማድም ሆኖበት፤ ደግሞም የነፃነትን አስፈላጊነት ለማፅናት፡፡ ጥቁሩ የመብቶች ተሟጋችና ታጋይ ማልኮም ኤክስ ልክ የዛሬ 52 ዓመት፤ (በኢትዮጵያ የጊዜ አቆጣጠር) የካቲት 14/1957 ዓ.ም ኒው ዮርክ ከተማ ላይ ንግግር እያደረገ ሳለ በተተኮሰበት ጥይት በሰላሣ ዘጠኝ ዓመት ዕድሜው መገባደጃ አካባቢ ተገደለ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ