አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የማላዊ ጋዜጠኞች ሐሰተኛ መረጃን ለመከላከል እውነትን የማጣራት ክህሎት እየተማሩ ነው
የመረጃን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ብዙ ተግዳሮቶች በሞሉባት ማላዊ፣ የደቡብ አፍሪካ የሚዲያ ተቋም የተሰኘው ድርጅት የዘገባዎችን ትክክለኛነት ለማሻሻል እና የጋዜጠኞችን ተዓማኒነት ለማሳደግ እየሠራ ነው።
ላሜክ ማሲና በዚህ ዙሪያ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም