No media source currently available
አማራ ክልል ውስጥ ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ ከመቶ ሺ በላይ ሰው በወባ መያዙን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።