No media source currently available
ማጎ ፓርክ ውስጥ አራት ሰዎች ተገደሉ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማጎ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ አራት ሰዎች ከትናንት በስተያ ሰኞ መገደላቸውን የዞኑ የሰላምና ፀጥታ መምሪያ አስታውቋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ አስጎብኚ ድርጅት ከፍቶ ሲሠራ የቆየ የስፓኝ ዜጋም ከሟቾች መካከል መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር ገልጿል።
መድረክ / ፎረም