በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

‘ለማዲባ ፀልዩ’


ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

የፀረ-አፓርታይድ የነፃነት ትግል ፋና፣ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዚዳንትና የሰላም የኖቤል ተሸላሚው ኔልሰን ማንዴላ ትናንት ዕኩለ ሌሊት ላይ ወደሆስፒታል ተወስደው ሕክምና ተደርጎላቸዋል፡፡




ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ
የፀረ-አፓርታይድ የነፃነት ትግል ፋና፣ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዚዳንትና የሰላም የኖቤል ተሸላሚው ኔልሰን ማንዴላ ትናንት ዕኩለ ሌሊት ላይ ወደሆስፒታል ተወስደው ሕክምና ተደርጎላቸዋል፡፡
ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

ማንዴላ ከሕክምናው በኋላ የመሻል አዝማሚያ ያሣዩ መሆኑን የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡
ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

ሐኪሞቹም ሕክምናው እየሠራላቸው መሆኑን ሐኪሞቻቸው ገልፀው ማንዴላ በቅርብ ሕክምናና ክትትል ሥር እንደሚቆዩ ተናግረዋል፡፡
ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

የፕሬዚዳንት ጃከብ ዙማ ቃል አቀባይ ማክ ማሃራጅ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ደቡብ አፍሪካዊያን ለማዲባ እንዲፀልዩ ጠይቀዋል፡፡
ኔልሰን ማንዴላ
ኔልሰን ማንዴላ

በተጨማሪም የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና የቤተ መንግሥታቸው ባልደረቦች ዛሬ ለኔልሰን ማንዴላ ደህንነት ፀሎት ማድረጋቸው ታውቋል፡፡

ዘገባውን ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG