በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ


የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል
የአንበጣ መንጋ በትግራይ ክልል

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የገባው የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ እንደሆነ የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴት አስታወቀ፡፡

የአንበጣው መንጋ አሁንም እየገባ እንደሆነ እና የማያቋርጥ የመከላከል ሥራ እንደሚያስፈልግም ተገለፀ፡፡

የግብርና ሚኒቴር የመከላከል ሥራውን ከአካባቢውና ከዓለምቀፍ አካላት ጋራ በቅንጅት እየሰራም እንደሆነም ተናገረ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የበረሃ አንበጣ መንጋ፣ አድርሷል የሚባለው ጉዳት፣ የተጋነነ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG