በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንበጣ መንጋ በኦሮምያ ክልል


የአንበጣ መንጋ በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

የአንበጣ መንጋ በኦሮምያ ክልል ባሌ ዞን ሰባት ወረዳዎች ውስጥ ውድመት እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ። ወረራውን ለመቆጣጠርም ከማኅበረሰቡ አቅም በላይ መሆኑን ይናገራሉ። የባሌ ዞን ግብርና ጽህፈት ቤት ወረራውን በአውሮፕላን ኬሚካል እርጭት ለመቆጣጠር ከክልል እና ፌዴራል ጋር እየሰራን ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG