No media source currently available
በምሥራቃዊ የአማራ አካባቢዎች የተከሰተው የበርሃ አምበጣ መንጋ እየቀነሰ ቢመጣም አሁንም የመከላከል ሂደቱ ተጠናክሮ ካልቀጠለ የሚያስከትለው ጉዳት የከፋ ሊሆን ይችላል ተባለ፡፡