No media source currently available
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት/ተመድ/ ወደ ምስራቅ አፍሪካ እየገባ ያለው የበረሃ አንበጣ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመግታት የሚያስችል ዓለምቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ ጠይቋል። ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ከሰባ ዓመት ወዲህ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአንበጣ መንጋ መጠቃታቸውን ተገልጿል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ