በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ


በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:41 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት/ተመድ/ ወደ ምስራቅ አፍሪካ እየገባ ያለው የበረሃ አንበጣ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመግታት የሚያስችል ዓለምቀፍ ድጋፍ እንዲደረግ ጠይቋል። ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ከሰባ ዓመት ወዲህ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአንበጣ መንጋ መጠቃታቸውን ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG