በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ የአንበጣ መንጋ መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ


በአማራ የአንበጣ መንጋ መቆጣጠር መቻሉ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:20 0:00

በምሥራቅ አማራ አምስት ዞኖች ላይ ተከስቶ የነበረውን የአንበጣ መንጋ ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር መቻሉን የኮምቦልቻ ዕፅዋት ጥበቃ ክሊኒክ አስታውቋል። አንበጣው የተፈራውን ያህል ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ሥር የዋለው በዘመናዊና በባህላዊ ዘዴዎች ታግዞ በተካሄድ ዘመቻ መሆኑ ተገልጿል። ይሁን እንጂ አንበጣው እንደገና ተቀፍቅፎ ሊወርርና ጉዳት ሊያደርስ ይችላል የሚል ሥጋት አሁንም አለ።

XS
SM
MD
LG