በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የበረሃ አንበጣ መንጋን የመከላከል ሥራ


የበረሃ አንበጣ መንጋን የመከላከል ሥራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

በአፋር አካባቢ ተፈልፍሎ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ ወደ ለሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ሊዛመት ይችላል ተብሎ የተሰጋውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። የበረሃ አንበጣውን ሙሉ በሙሉ ማጥፋትም ሆነ መከላከል ባይቻልም በሰብል ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ ጥረት እንደሚደረግ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG