በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊብያ እስር ቤት ላይ በተፈፀመ የአየር ጥቃት ፍልሰተኞች ተገደሉ


በሊብያ እስር ቤት ላይ በተፈፀመ የአየር ጥቃት ፍልሰተኞች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

ከሊብያ መዲና ወጣ ብሎ በሚገኘው ፍልሰተኞች የታሰሩበት ቦታ ላይ የተፈፀሙት የአየር ድብደባዎች ቢያንስ የ40 ሰዎችን ህይወት በማጥፋታቸው በጦርነት ወንጀል ደረጃ ሊታይ እንደሚችል የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሊብያ ልዑክ አስገንዝቧል።

XS
SM
MD
LG