በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ለማ መገርሣ ስለአህአዴግ ሊቀመንበር ምርጫ ሂደት የሠጡት መግለጫ


የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሣ
የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሣ

ከመጋቢት 11/2010 ዓ.ም እስከ መጋቢት 18/2010 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የኢህአዴግ ምክር ቤት የኦህዴዱን ዶ/ር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆኑ መምረጡ ይታወቃል፡፡

ከመጋቢት 11/2010 ዓ.ም እስከ መጋቢት 18/2010 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ የኢህአዴግ ምክር ቤት የኦህዴዱን ዶ/ር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆኑ መምረጡ ይታወቃል፡፡

ዶ/ር አብይ ሰኞ ዕለት በኢትዮጵያ ፓርላም ፊት ቀርበው ቃለ መሃላ እንዲሚፈፅሙና ከዚያም ለኢትዮጵያ ሕዝብ ንግግር ሊያደርጉ ቀጠሮ መያዙ ይታወቃል፡፡

የኦሮሚያ ክልላዊ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሣ ሰለምርጫው ሂደት አስረድተው፣ የአመራሩን ለድርጅታቸው ለሰጠው የኢትዮጵያ ሕዝብም ምስጋና አቅርበዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ለማ መገርሣ ስለአህአዴግ ሊቀመንበር ምርጫ ሂደት የሠጡት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG