ዋሺንግተን ዲሲ —
የአሜሪካዋ የኔቫዳ ከተማ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ በአለፈው ዕሁድ ከደረሰው የ59 ሰዎች ህይወት ከጠፋበትና ከ5መቶ በላይ ሰው ከቆሰለበት ዘግናኝ ቅጣት እያገገመች ናት፡፡
ናዋሪዎቿ ከሚቀርብላቸው ለሰለባዎች እንድረስ ጥሪ ምላሽ እየሰጡ ነው፡፡
የአሜሪካዋ የኔቫዳ ከተማ ግዛት ላስ ቬጋስ ከተማ በአለፈው ዕሁድ ከደረሰው የ59 ሰዎች ህይወት ከጠፋበትና ከ5መቶ በላይ ሰው ከቆሰለበት ዘግናኝ ቅጣት እያገገመች ናት፡፡
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ