አዲስ አበባ —
“ቆሼ” እየተባለ በልማድ የሚጠራው አካባቢ ነዋሪዎች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸውን በሰሞኑ አደጋ ያጡ ኀዘንተኞች የቀሩትን ዜጎች ለመታደግ የሚወሰደው እርምጃ አፋጣኝ እንዲሆን ጠይቀዋል፡፡
“በሥጋት ውጭ እያደረን ነው” ብለዋል ነዋሪዎቹ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
-
እስክንድር ፍሬው