በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከጦርነት ጠባሳ ጋር የምትታገለው የኢትዮጵያ ቅድስት ከተማ”


“ከጦርነት ጠባሳ ጋር የምትታገለው የኢትዮጵያ ቅድስት ከተማ”
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

ላሊበላ ዝነኞቹን ፍልፍል አብያተ ክርስቲያን የጎበኙ ምዕመናንን አስተናግዳለች። ዛሬ ግን በትግራይ ጦርነት ምክንያት እጆች የተለዋወጡባት ላሊበላና ነዋሪዎቿ ጠባሳውን ለማሻር እየታገሉ ናቸው። በቅርቡ ወደ ከተማዪቱ ተጉዞ የነበረው የሮይተርስ ሪፖርተር ዴቪድ ዶይል ያጠናቀረውን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG