በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሎስ አንጀለስና አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን የድጋፍ ሰልፍ


የሎስ አንጀለስና አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን የድጋፍ ሰልፍ
የሎስ አንጀለስና አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን የድጋፍ ሰልፍ

በሎስ አንጀለስና በአካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና “ዓለምአቀፍ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት” በጋራ ባዘጋጁት ሰልፍ ለኢትዮጵያ ሰላምና ቀጣይነት እንዲሁም ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና ለሚመሩት መንግሥት ያላቸውን ድጋፍና አጋርነታቸውን ገልፀዋል።

ከትናንት በስተያ ቅዳሜ፤ መስከረም 30/2020 ዓ.ም. በተካሄደው ስላማዊ ስልፍ ላይ የተገኙት ኢትዮጵያዊያን ትውልድ ኢትዮጵያ አሜሪካዊያን “ከመስከረም ሰላሣ በኋላ በኢትዮጵያ መንግሥት አይኖርም” የሚሉ ወገኖችን እንደሚቃወሙ በሥነ ሥርዓቱ ላይ ባደረጓቸው ንግግሮችና ለአሜሪካ ድምፅ በሰጧቸው ቃሎቻቸው አሳውቀዋል። ከመንግሥቱ ጎን እንደሚቆሙም ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሎስ አንጀለስና አካባቢዋ ኢትዮጵያዊያን የድጋፍ ሰልፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00


XS
SM
MD
LG