No media source currently available
በደቡብ ክልል በኮንሶ ዞን እና አከባቢው በተፈጠረ ግጭት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጠ።