በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ


በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:42 0:00

በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል እንደገና በተቆሰቆሰ ግጭት ሥድስት ሰዎች በጥይት መገደላቸውንና በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች መፈናቀላቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG