No media source currently available
በኮንሶ ዞንና በአሌ ልዩ ወረዳ መካከል እንደገና በተቆሰቆሰ ግጭት ሥድስት ሰዎች በጥይት መገደላቸውንና በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች መፈናቀላቸውን የደቡብ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ።