No media source currently available
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንሶ ዞን ሰገን ዙሪያ ወረዳ በድጋሚ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰባት ሲቪሎች መገደላቸው እና ቁጥራቸው በውል ያልተገለጹ ቤቶች መቃጠላቸውን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።