በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ የመርከብ አራጋፊዎች ሣጋት አድሮባቸዋል


የኬንያ የመርከብ አራጋፊዎች ሣጋት አድሮባቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00

የኬንያ የሃገር ውስጥ ድርጅቶች ከለላ ካልተበጀላቸው አንድ ሺህ የሚሆኑ ድርጅቶችና አሥር ሺህ ሰዎች ሥራቸውን ሊነጠቁ እንደሚችሉ የሠራተኛ ማኅበራቱ አሳስበዋል።

ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ቀድም ብሎም ቢሆን ኬንያ ውስጥ ከመርከብ ላይ ዕቃ በማውረድና በማጓጓዝ ሥራ ላይ የተሠማሩ ድርጅቶች ከዓለምአቀፍ የመርከብ ድርጅቶች ፉክክር ገጥሟቸው ቆይቷል።

ጁማ ማጃንጋ ከሞምባሳ ያጠናቀረውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG