በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደዳብ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደረሱ


ፎቶ ፋይል፦ ደዳብ
ፎቶ ፋይል፦ ደዳብ

በኬንያው ደዳብ የስደተኞች መጠለያ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደርሷል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር የኬንያ ቢሮ ቃልአቀባይ ድርጅታቸው የቫይረሱን መስፋፋት ለመቆጣጠር ከኬንያ መንግሥት ጋር እየሠራ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ሰሜን ምሥራቅ ኬንያ ማንዴራ ግዛት ውስጥ ባለው ደዳብ ሠፈር ተጠልለው የሚገኙት ስደተኞች ግን ኑሮ እንደከበደባቸው ይናገራሉ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ደዳብ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደረሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00


XS
SM
MD
LG