በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደዳብ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደረሱ


ደዳብ ውስጥ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደረሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

በኬንያው ደዳብ የስደተኞች መጠለያ ለኮሮናቫይረስ የተጋለጡ ስድስት ደርሷል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር የኬንያ ቢሮ ቃልአቀባይ ድርጅታቸው የቫይረሱን መስፋፋት ለመቆጣጠር ከኬንያ መንግሥት ጋር እየሠራ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG