በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በስደተኛ ካምፕ ያደገው ሶማልያዊው ጋዜጠኛ በኬንያ


በስደተኛ ካምፕ ያደገው ሶማልያዊው ጋዜጠኛ በኬንያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

ሕይወት በኬኒያ ካምፖች፣ በሶማልያዊው ስደተኛ ጋዜጠኛ ሲቃኝ።

አደን አብዱላሂ፣ በኬኒያ ዳዳብ ስደተኛ ካምፕ ሲያድግ፣ ብዙ ፈተናዎችን አሳልፏል። ከሀገሩ ከሶማሊያ ወደ ኬንያ ለመሰደድ ያደረሰው፣ ጽንፈኛው እስላማዊ ታጣቂ ቡድን አልሻባብ ሊመለምለው ሲያግባባው፣ አሻፈረኝ ብሎ ነው።

ዛሬ፣ አደን ጋዜጠኛ ነው። “ራዲዮ ጋርጋር” በሚባል፣ ትኩረቱን በስደተኛው ማኅበረሰብ ላይ ያደረገ፣ በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር የሚደገፍ የራዲዮ ጣቢያ ውስጥ ይሠራል።

የዛሬውን፣ የዓለም የስደተኛ ቀን ምክንያት በማድረግ፣ ጁማ ማጃንጋ፣ አደን አብዱላሂን፥ ስለ ሥራው እና ምን ሕልም እንዳለው በመጠየቅ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፍይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG