No media source currently available
እዚህ ናይሮቢ ውስጥ ለተኘገችው ይህቺ ሴት ይህ ቀን ትልቅ ነው፡፡ እርሷና ሌሎች ሃምሳ ሦስት በልጅነታቸው የተገረዙ ሴቶች ዛሬ ግርዛቱን የሚቀለብስ ቀዶ ጥገና ተደርጎላቸዋል፡፡ “ካሊቶርኤድ”በሚል መጠሪያ ከተዋቀረው የዩናይትድ ስቴትስ ድርጅት የመጡ ዶክተሮች የሴቶቹን የተቆረጠ ብልትና በመቆረጡም ያጡትን ስሜት በቀዶ ጥገና ሊመልሱ ይሞክራሉ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ