በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬኒያ በመጪው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት ልትመርጥ ትችላለች


ኬኒያ በመጪው ምርጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ምክትል ፕሬዚዳንት ልትመርጥ ትችላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

ኬኒያ የፊታችን ማክሰኞ በምታካሂደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከሚፎካከሩት ከአራቱ እጩዎች መካከል ውድድሩን እየመሩ ያሉትን ራይላ ኦዲንጋን ጨምሮ ከሦስቱ ጋር ለምክትል ፕሬዚዳንትነት የሚወዳደሩት ሴቶች ናቸው። ይህም “በሀገሪቱ ፖለቲካ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ሊከፍት ይችላል” በሚል በተንታኞች ተገምቷል።

የሀገሪቱ ሴት የፖለቲካ ሰዎች እንዲህ ያለ ታሪካዊ ደረጃ ላይ ለመድረስ የተጓዙበት ጎዳና ቀላል እንዳልሆነም ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG