በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ ውጥረቱ ተባብሷል


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በ2017 ዓ.ም. ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በምታካሂደው ኬኒያ ውጥረቱ እየተባባሰ መጥቷል። በሀገሪቱ ምክር ቤት የምርጫ አፈፃፀም ሕግጋቱን ለመቀየር በቀረበ ሃሳብ ዙሪያ ክርክር በተካሂደበት ጉባዔ ላይ ድብድብ መቀስቀሱ ተዘግቧል፡፡

የኬንያ ምርጫ ስምንት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እንደሚካሄድ ሲገለፅ የምርጫ ኮምሽኑ ሂደቱን እንዴት ማከናወን ይገባዋል በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ንትርኩ ከወዲሁ ተጧጡፉል።

የኮሚሽኑ አባላት ሥራቸውን ይልቀቁ ተብሎ ለበርካታ ሳምንታት የተቃውሞ እንቅስቃሴ ሲካሄድ ከቆየ በኋላ ባለፈው መስከረም ወር በሀገሪቱ ፓርላማ የሁለቱም ጎራዎች አባላት የምርጫ አፈፃፀም ለውጥ ሕጎች አሳልፈዋል።

መሐመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ ዘግቧል ቆንጂት ታየ ታቀርበዋለች፡፡

ለሙሉው ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከትሎ ውጥረቱ ተባብሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

XS
SM
MD
LG