በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ተነታኝ ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩ ስለ ኬንያ ምርጫ

የኬንያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤትን ውድቅ ያደረገው የፍርድ ቤት ውሳኔ

የኬንያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤትን ውድቅ ያደረገው የፍርድ ቤት ውሳኔ ሲተነተን የኬንያ የፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤትን የሻረው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ለሀገሪቱ የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ፣ እንዲሁም ለመላው አፍሪካ ምን አይነት አንድምታ ይኖረዋል?

የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ተነታኝ ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩን ሔኖክ ሰማእግዜር አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአካባቢ ሰላምና ፀጥታ ተነታኝ ዶ/ር መሀሪ ታደለ ማሩ ስለ ኬንያ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00

  • 16x9 Image

    ሔኖክ ሰማእግዜር

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG