በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ ቻይና ለሚገኙ ዜጎቿ የገንዘብ ድጋፍ አደረገች


ኬንያ ቻይና ለሚገኙ ዜጎቿ የገንዘብ ድጋፍ አደረገች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

ኬንያ በቻይና ውሃን ግዛት በተቀሰቀሰው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ወደ ሀገር መመለስ ያልቻሉ ዜጎቿን ለመደጎም ገንዘብ መመደቧን ይፋ አድርጋለች። የኬንያ የጤና ሚኒስትር ዳይሬክተር ድጋፉ ለትምህርት ሄደው ቻይና ውሃን ግዛት የሚገኙ የሀገራችንን ዜጎች ለመርዳት የሚውል ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG