በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬኒያ ውስጥ የካንሰር ሕሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተነገረ


ኬኒያ ውስጥ የካንሰር ሕሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

ኬኒያ ውስጥ የካንሰር ሕሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተነገረ

ኬኒያ ውስጥ የካንሰር ሕሙማን ቁጥር እየጨመረ መኾኑ እየተነገረ ነው። ይኹንና በሀገሪቱ ባለው ድህነት እና ስለበሽታው በማኅበረሰብ ውስጥ ባለው አሉታዊ አመለካከቶች የተነሳ ታማሚዎች ስለሕመማቸው በግልጽ ከመናገር ወደኋላ ስለሚሉ ሳይዘገዩ ሕክምና የማግኘታቸውን ዕድል እንደሚያደናቅፈው ተመልክቷል፡፡

የአሜሪካ ድምጿ ሌነርድ ሙዱ ያጠናቀረችው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG