በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤፍራታ ግድም ታግተዋል የተባሉ ግብርና ጽ/ቤት ሠራተኞች እንዲለቀቁ ተጠየቀ


በኤፍራታ ግድም ታግተዋል የተባሉ ግብርና ጽ/ቤት ሠራተኞች እንዲለቀቁ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

በኤፍራታ ግድም ታግተዋል የተባሉ ግብርና ጽ/ቤት ሠራተኞች እንዲለቀቁ ተጠየቀ

በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊን ጨምሮ ከሁለት ወራት በፊት ታግተዋል ያሏቸው አራት የመንግሥት ሠራተኞች እንዲለቀቁ ቤተሰቦቻቸው ጠየቁ። ግለሰቦቹ የታገቱት በፋኖ ታጣቂዎች መሆኑን የቤተሰብ አባላት ለቪኦኤ ተናግረዋል።

እገታው መፈጸሙን ያረጋገጡት በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብደላ አሕመድ፣ አባ ገዳዎች እና የአገር ሽማግሌዎች ለማስለቀቅ እየጣሩ መሆኑን እንደሚያውቁም ተናግረዋል።

ከፋኖ ታጣቂዎች እና ከአማራ ክልል መንግሥት ምላሽ እና አስተያየት መልስ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG