No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት ሕገ መንግሥቱን የጣሰ ነው ያለውን የትግራይ ምርጫ ለመዘገብ ወደ ትግራይ ሊሄዱ የተዘጋጁ ጋዜጠኞች በፀጥታ ኃይሎች ታግደዋል።