በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ተመስገን ሕመሙ ፀንቶበታል” የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤተሰቦች


“ተመስገን ሕመሙ ፀንቶበታል” የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤተሰቦች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

በዝዋይ ማረሚያ ቤት የሦስት ዓመት እስራት ተፈርዶበት የሚገኘው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ሕመሙ ፀንቶበት ወደ ሆስፒታል ተወስዶ እንደነበር የገለፁት ቤተሰቦቹ፤ የማረሚያ ቤት ባለሥልጣናት የጤንነት ሁኔታውን አስመልክቶ መረጃ እንደከለከሏቸው ቤተሰቦቹ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG