No media source currently available
በዝዋይ ማረሚያ ቤት የሦስት ዓመት እስራት ተፈርዶበት የሚገኘው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ሕመሙ ፀንቶበት ወደ ሆስፒታል ተወስዶ እንደነበር የገለፁት ቤተሰቦቹ፤ የማረሚያ ቤት ባለሥልጣናት የጤንነት ሁኔታውን አስመልክቶ መረጃ እንደከለከሏቸው ቤተሰቦቹ አስታወቁ።