No media source currently available
ከታህሳስ 3-7 /2013 ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች ተመርቀው ለሚወጡ ወጣቶች የተዘጋጀ የሥራ ፈላጊና አሠሪ ቀጣሪዎችን የሚያገናኝ “የሥራ አውደ ርዕይ” በአዲስ አበባ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡