በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጅማ ዩኒቨርስቲ ለመረጋጋት እየሰራ ነው


ጅማ ዩኒቨርስቲ ለመረጋጋት እየሰራ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተከሰተውን የተማሪዎች ሞት ተከትሎ በጅማ ዩኒቨርስቲ የሌሎች ክልል ተማሪዎች ጊቢውን ለቀው እንዳይወጡ ጥረት ማድረጉን ዩኒቨርሲቲው ገለፀ:: በቤተክርስቲያንና መስጊድ ተጠልለው የሚገኙ ተማሪዎችንም ለመመለስ ውይይት እየተካሄደ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ተናግረዋል::

XS
SM
MD
LG