በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንት ባለቤት የዓለም አቀፉን የፍልሰተኞች ድርጅት በአዲስ አበባ ጎበኙ


የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝደንት ባለቤት ጂል ባይደን በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዓለም አቀፉን የፍልስተኞች ድርጅ(IOM) የማቆያ ማዕከል በጎበኙበት ወቅት
የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝደንት ባለቤት ጂል ባይደን በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዓለም አቀፉን የፍልስተኞች ድርጅ(IOM) የማቆያ ማዕከል በጎበኙበት ወቅት

የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዝደንት ባለቤት ጂል ባይደን በአዲስ አበባ የሚገኘውን የዓለም አቀፉን የፍልስተኞች ድርጅ(IOM) የማቆያ ማዕከል ጎብኚተዋል።

በኢትዮጵያ ከሚገኙ የጎረቤት አገሮች ስደተኞች 30 ሺህ የሚሆኑት ባለፉት ዓመታት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ መግባታቸውን የገለፁት የድርጅቱ ባለስልጣናት ምሥጋና አቅርበዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንት ባለቤት የዓለም አቀፉን የፍልሰተኞች ድርጅት በአዲስ አበባ ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG