በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእሥር ያሉት እነ ጀዋር መሐመድ የረሃብ አድማ ከያዙ ሰባት ቀን ሆነው

ፎቶ ፋይል፦ አቶ ጀዋር መሀመድ እና አቶ በቀለ ገርባ
ፎቶ ፋይል፦ አቶ ጀዋር መሀመድ እና አቶ በቀለ ገርባ

አቶ ጀዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ እንዲሁም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አባላት የሆኑት ኮሎኔል ገመቹ አያናና ሌሎችም እሥረኞች "እሥር ቤት ውስጥ ይደርስብናል" የሚሉትን ችግር እና የፖለቲካ ሁኔታ በመቃወም የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው ተገለፀ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

በእሥር ያሉት እነ ጀዋር መሐመድ የረሃብ አድማ ከያዙ ሰባት ቀን ሆነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG