No media source currently available
አቶ ጀዋር መሐመድ፣ አቶ በቀለ ገርባ እንዲሁም የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አባላት የሆኑት ኮሎኔል ገመቹ አያናና ሌሎችም እሥረኞች “እሥር ቤት ውስጥ ይደርስብናል” የሚሉትን ችግር እና የፖለቲካ ሁኔታ በመቃወም የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው ተገለፀ።