በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ2020ን የምርጫ ውጤት ለመቀልበስ ትረምፕ በፍትህ መሥሪያ ቤቱ ላይ ጫና ፈጥረው ነበር 


የ2020ን የምርጫ ውጤት ለመቀልበስ ትረምፕ በፍትህ መሥሪያ ቤቱ ላይ ጫና ፈጥረው ነበር 
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የ 2020 የምርጫ ውጤትን እንዲሽሩ የሀገሪቱ የፍትህ መሥሪያ ቤት ከፍተኛ ሃላፊዎች ላይ ጫና ያሳድሩ ነበር ሲሉ በካፒቶል ላይ ጥር 6 ቀን የተፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ ምርመራ የሚያካሂዱት የኮሚቴ አባላት በዝርዝር ይፋ አደረጉ።

የኮሚቴውን አምስተኛ ቀን ውሎ የተከታተለችው የቪኦኤዋ የም/ቤት ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን እንደላከችው ሪፖርት ከሆነ ምርጫው ተጭበርብሯል የሚለውን የሃሰት ክስ አንዳንድ የሪፐብሊካን ምክር ቤት አባላትም ሲገፉበት ቆይተው በኋላ ግን አዲሱን ፕሬዚዳንት ጆባይደንና ነጩን ቤተ መንግሥት ምህረት ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG